Firew Dejene Authorized Accounting And Consulting Firms

Firew Dejene Authorized Accounting And Consulting Firms

Share

Consulting on Accounting Systems

12/02/2026

"ግብር ከፋዩን በአክብሮት ማስተናገድ ይገባል"

- ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር)

የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ የ2018 የስድስት ወራት አፈጻጸም በጣም ጥሩ የሚባል መሆኑን ተናግረው ነገር ግን አሁንም የሀገራችን ታክስ ከሃገራዊ ምርት አንፃር ያለዉ ጥምርታ ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ሁሉ አነስተኛ በመሆኑ ከዚህ በላይ ጠንክሮ መስራትን ይጠይቃል አሉ፡፡

አሁን ላይ የተገኘው አፈጻጸም በራሱ አቅማችንን በመጠቀም ተጨማሪ ጥረት ብናደርግ ከዚህ በላይ መፈጸም እንደምንችል አመላካች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ሚኒስትሯ አክለውም የታክስ አስተዳደሩ ላይ ያሉ ችሮችን ለመስተካከል በትኩረት እየተሰራ እና ውጤትም እየተገኘበት እንደሆነ ገልጸዋል። በተጨማሪም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ግብር ከፋዩን በአክብሮት ማስተናገድ ከሁሉም እንደሚጠበቅ ጠቁመዋል።

በመጨረሻም ይህንን ውጤት ማስጠበቅ ብቻ ሳይሆን ከዚህ በላይ ለመፈጸም ሁላችንም ሙሉ አቅማችንን ተጠቅመን መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካኼደ ነው።
(ገቢዎች)

Photos from Ethiopian Customs Commision's post 12/02/2026
16/11/2024

''ፍላጎት ተሳክቶ እፎይ እስኪባል የሰው ልጅ ብልሃት በሁለት ቃላት ውስጥ የታመቀ ነው''
ትዕግሥት እና ተስፋ

04/07/2022

An accountant always be true and original because no one can replace you.

19/06/2022

Our Service
-Consulting on accounting systems
-Installing computerized accounting systems
-Closings books of account
-Preparing 3-months tax reports
-IFRS Implemented
Local Business

Want your business to be the top-listed Accountant in Jinka?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Website

Address

South Omo Jinka Center Office Orite Hotel House No 2
Jinka
1224

Opening Hours

Monday 02:00 - 11:00
Saturday 03:00 - 10:00